Temechtogn Nw
Meskerem Getu
5:44የእኔን ነገር የእኔን ጉዳይ የያዘልኝ ጌታ አለ ከሰማይ የእኔን ነገር የእኔን ጉዳይ የያዘልኝ ጌታ አለ ከሰማይ ማደሪያው ልግባና ላምልከው አንስቼ በገና ማደሪያው ልግባና ላምልከው አንስቼ በገና የማማርረው አልሞላም ብዬ ስሙን ላወድስ ሀዘኔን ጥዬ ቢጐድልም እንኳን ወይኑ በለሱ በዚህ አይለካም ጌታ ነው እርሱ ጌታ ነው ጌታ ነው ጌታ ነው ጌታ ላመስግነው ሳለይ ሁኔታ ጌታ ነው ጌታ ነው ጌታ ነው ጌታ ላመስግነው ሳለይ ሁኔታ እኔ አለሁኝ አለሁኝ አበዛለው ብዙ ምስጋና ሰው ሆኛለሁ ጌታዬ ኢየሱሴ በሰራው ስራ ከትላንቱ ከአስፈሪው ከጨለማው ከዚያ ግዛት ያመለጠ የዳነ ለጌታዬ ይስገድለታ አምጡለታ አምጡለታ ሲያንስበት ነው እልልታ ለዚህ ጌታ አምጡለታ አምጡለታ ሲያንስበት ነው እልልታ ለዚህ ጌታ የእኔን ነገር የእኔን ጉዳይ የያዘልኝ ጌታ አለ ከሰማይ የእኔን ነገር የእኔን ጉዳይ የያዘልኝ ጌታ አለ ከሰማይ ማደሪያው ልግባና ላምልከው አንስቼ በገና ማደሪያው ልግባና ላምልከው አንስቼ በገና የዘላለም አባት የመዳኛ ደግሞም ካህኔ እጅግ ብዙ ብዙ ነው አምለኬ የሆነው ለእኔ ከአባቱ ቀኝ ሆኖ ስለእኔ እየማለደ ዛሬም አለው በእቅፉ ጠላቴን እያዋረደ አምጡለታ አምጡለታ ሲያንስበት ነው እልልታ ለዚህ ጌታ አምጡለታ አምጡለታ ሲያንስበት ነው እልልታ ለዚህ ጌታ የእኔን ነገር የእኔን ጉዳይ የያዘልኝ ጌታ አለ ከሰማይ የእኔን ነገር የእኔን ጉዳይ የያዘልኝ ጌታ አለ ከሰማይ ማደሪያው ልግባና ላምልከው አንስቼ በገና ማደሪያው ልግባና ላምልከው አንስቼ በገና ማደሪያው ልግባና ላምልከው አንስቼ በገና ማደሪያው ልግባና ላምልከው አንስቼ -